Company News
በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የተመራ የልኡካን ቡድን እድሳቱ የተጠናቀቀውን አዲስ የመድኃኒት ፋብሪካን ጎበኙ
ተቋሙ ከባለድርሻ አካላት ጋራ በቅርበት በመሥራት፤ ጥራቱን፣ ደረጃውንና ደህንነቱን የጠበቀ ምርት ማምረት እንዲጀምር ይደረጋል ያሉት ወ/ሮ ፍሬህይወት: ድርጅቱ የጥሬ ዕቃና የግብዓት እጥረት እንዳይገጥመው የባለድርሻ አካላት ድጋፍ የማይለየው መሆኑ በመግለጽ፣ ምርታማነቱን በላቀ ደረጃ ለማስቀጠል ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን መመልከታቸውን ተናግረዋል።
Source: https://www.facebook.com/share/p/1BVNa9h3Ga/



Interested in learning more?
Check out other news and updates from APF.