Back to News
Company News

በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የተመራ የልኡካን ቡድን እድሳቱ የተጠናቀቀውን አዲስ የመድኃኒት ፋብሪካን ጎበኙ

ተቋሙ ከባለድርሻ አካላት ጋራ በቅርበት በመሥራት፤ ጥራቱን፣ ደረጃውንና ደህንነቱን የጠበቀ ምርት ማምረት እንዲጀምር ይደረጋል ያሉት ወ/ሮ ፍሬህይወት: ድርጅቱ የጥሬ ዕቃና የግብዓት እጥረት እንዳይገጥመው የባለድርሻ አካላት ድጋፍ የማይለየው መሆኑ በመግለጽ፣ ምርታማነቱን በላቀ ደረጃ ለማስቀጠል ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን መመልከታቸውን ተናግረዋል።

Source: https://www.facebook.com/share/p/1BVNa9h3Ga/

Interested in learning more?

Check out other news and updates from APF.

View All Articles

Building a Healthier Community Together

Partner with Ethiopia's leading pharmaceutical manufacturer. Whether you're a healthcare provider, distributor, or institution, we're here to serve your pharmaceutical needs.

30+ Years Experience
Nationwide Distribution